Credits
AUSFÜHRENDE KÜNSTLER:INNEN
Abel mulugeta
Künstler:in
KOMPOSITION UND LIEDTEXT
Abel mulugeta
Songwriter:in
Lyrics
የትኛው ወርቄ ነው ሳትፈትሺው ወድቆ
ቀላጭ የመሰለሽ በሰም ተደብቆ
ከእንግዲህማ እንዳትረሺ በእሳት ሳትፈትሺ
ወይ ሰም ነው ወይ ሰው ነው ቃሌም ቢከብድሽ
የትኛው ወርቄ ነው ሳትፈትሺው ወድቆ
ቀላጭ የመሰለሽ በሰም ተደብቆ
ከእንግዲህማ እንዳትረሺ በእሳት ሳትፈትሺ
ወይ ሰም ነው ወይ ሰው ነው ቃሌም ቢከብድሽ
ፍፁሙ ፍቅሬ ቆየ ከጣለ ፍርሀቱን አውጥቶ
ሊያምንሽ አድምጦ መልካም አውርቶ
ቃል ሲጎድልሽ ሞልቶ ያውቃል ገምቶ
ፍፁሙ ፍቅሬ ቆየ ከጣለ ፍርሀቱን አውጥቶ
ሊያምንሽ አድምጦ መልካም አውርቶ
ቃል ሲጎድልሽ ሞልቶ ያውቃል ገምቶ
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
የትኛው ወርቄ ነው ሳትፈትሺው ወድቆ
ቀላጭ የመሰለሽ በሰም ተደብቆ
ከእንግዲህማ እንዳትረሺ በእሳት ሳትፈትሺ
ወይ ሰም ነው ወይ ሰው ነው ቃሌም ቢከብድሽ
የትኛው ወርቄ ነው ሳትፈትሺው ወድቆ
ቀላጭ የመሰለሽ በሰም ተደብቆ
ከእንግዲህማ እንዳትረሺ በእሳት ሳትፈትሺ
ወይ ሰም ነው ወይ ሰው ነው ቃሌም ቢከብድሽ
ቋንቋስ ቢጠፋኝ ስናገር ስቼ
ስወድሽ ሰንብቼ ምዬ ተገዝቼ
ልቤን አንስቼ አልኖርም ሰግቼ ፊደል ፈርቼ
ቋንቋስ ቢጠፋኝ ስናገር ስቼ
ስወድሽ ሰንብቼ ምዬ ተገዝቼ
ልቤን አንስቼ አልኖርም ሰግቼ ፊደል ፈርቼ
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
ከየት መቶ ደግሞ ክፋት በኔና ባንቺ
መልካም ማሰቤን እንጂ ተረጂ
ንፁህ ፍቅራችን ወርቅ ይዞ እንጂ ቅኔያችን
ቀልጦ ነበር ሰማችን ቤታችን
Written by: Abel mulugeta