Credits
AUSFÜHRENDE KÜNSTLER:INNEN
Mikaya Behailu
Stimme und Gesang
KOMPOSITION UND LIEDTEXT
Mikaya Behailu
Songwriter:in
Elias Woldemariam
Songwriter:in
PRODUKTION UND TECHNIK
Elias Melka
Produzent:in
Lyrics
የቀረበኝን ሁሉ በፍቅር መዝኜ
የሚሆነኝን ባጣ በልቤ አዝኜ
ትቼው ነበር ሁሉን ነገር
የለም ብዬ ሰዉ በሀገር
የቀረበኝን ሁሉ በፍቅር መዝኜ
የሚሆነኝን ባጣ በልቤ አዝኜ
ትቼው ነበር ሁሉን ነገር
የለም ብዬ ሰዉ በሀገር
ድንገት ሲቀናኝ
ጀግና ማረኩኝ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ያ ባተሌዉ የቁርጥ ነዉ
የኔ ነዉ የኔ ነዉ
የስራ ሰዉ ያ ሳተና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ለኑሮዉ ሲል ደፋ ቀና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ላይ ታች ሲል ቤት ሊያቀና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ሲጥር ባየዉ ወደድኩት
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
በወንድነቱ አፈቀርኩት
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ግራ ጎኑን ብመኘዉ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
አይኔን ስቦ ማረከዉ
የቀረበኝን ሁሉ በፍቅር መዝኜ
የሚሆነኝን ባጣ በልቤ አዝኜ
ትቼው ነበር ሁሉን ነገር
የለም ብዬ ሰዉ በሀገር
የቀረበኝን ሁሉ በፍቅር መዝኜ
የሚሆነኝን ባጣ በልቤ አዝኜ
ትቼው ነበር ሁሉን ነገር
የለም ብዬ ሰዉ በሀገር
ድንገት ሲቀናኝ
ጀግና ማረኩኝ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
የባተሌዉ የቁርጥ ነዉ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
የስራ ሰዉ ያ ሳተና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ለፍቶ አዳሪ የወንድ አዉራ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
እጁን ሰቶኝ ምኑን ልኩራ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ላንጥፍለት ወርቀ ዘቦ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
እግሩን ይጠብ እምባ ዘንቦ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ልበል እስኪ ቁጭ ብድግ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
እግርህ ካለዉ ማዕረግ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ያ ባተሌዉ የቁርጥ ነዉ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
የስራ ሰዉ ያ ሳተና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ለኑሮዉ ሲል ደፋ ቀና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ላይ ታች ሲል ቤት ሊያቀና
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ሲጥር ባየዉ ወደድኩት
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
በወንድነቱ አፈቀርኩት
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
ግራ ጎኑን ብመኘዉ
(የኔ ነዉ የኔ ነዉ)
አይኔን ስቦ ማረከዉ
Written by: Elias Woldemariam, Mikaya Behailu